Telegram Group & Telegram Channel
ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልእክት ከኅዳር 7 ፧ 1998ዓ.ም - 2016 ዓ.ም

መላው የኢ.ዓ.ብ ቤተሰብ፥ እንኳን የአባቶቻችንን ቃልኪዳን ያልዘነጋ የአብርሃሙ ሥላሴ ለዚች ቀን በቸርነቱ አቆይቶ፥ ሳይገባን ዘካሪ መስካሪ አደረገን፤ እንኳን አደረሰን፨
      ✥••┈┈┈••● ✥ ●••┈┈┈••✥

ይህ ቃል {ሕዝ. ፴፬፥፳፭-፴፩} በመላው ዓለም ለእግዚአብሔር ላደራችሁ ኹሉ ይመለከታል።

የቅዱሳን መላእክትን ተራዳኢነት፣ የእመቤታችንን እናትነትና ብፅዕትነት፥ አማላጅነት አምናችሁ፥ አክብራችሁ ለያዛችሁ ይመለከታል።

ጌታ በኮረብታው ዙሪያ፥
#_በኢትዮጵያና_ዙሪያዋ_ባሉ_ተራሮች_የሚተክለው_ብርሃን_የኹላችሁም_ቅኖች_መሰብሰቢያ_ይኾናል።

ልዑል እግዚአብሔር ኃዘናችሁን ወደ ደስታ ይለውጠዋል። የታመነው ጌታ ለልጆቹ የሚነፍገው የለም። #ይህም_ደርሷል። #በቅርቡ_ይኾናል።

#_ራሳችሁን_አጽዱ !
#_ጽኑ ! #_አይዟችሁ_አትፍሩ ! #_አትጨነቁ !

በቁጣው እሳት የምትጎበኘው ምድር ከእናንተ አንዲቷን ፀጉራችሁን እንኳ አይነካም።

#_በአባታችሁ_ጌታችን_መድኀኒታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ_ቅን_ፍርድም_ትደነቃላችሁ።

እግዚአብሔር አብ ፥ እግዚአብሔር ወልድ ፥ እግዚአብሔር መንፈስቅዱስ አሐዱ አምላክ ስሙ ይባረክ አሜን !!!

| ኅዳር 7 ፥ ፲፱፻፺፰ ዓ.ም ለሁሉ የተገለጸ ፥ የኢ.ዓ.ብ የመጀመርያይቱ መልእክት፡ ገጽ 7


▮ አልፋና ዖሜጋ ዘተዋሕዶ
T.me/sg/አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ/com.Ewnet1Nat 
www.tg-me.com/AlphaOmega930



tg-me.com/Ewnet1Nat/12030
Create:
Last Update:

ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልእክት ከኅዳር 7 ፧ 1998ዓ.ም - 2016 ዓ.ም

መላው የኢ.ዓ.ብ ቤተሰብ፥ እንኳን የአባቶቻችንን ቃልኪዳን ያልዘነጋ የአብርሃሙ ሥላሴ ለዚች ቀን በቸርነቱ አቆይቶ፥ ሳይገባን ዘካሪ መስካሪ አደረገን፤ እንኳን አደረሰን፨
      ✥••┈┈┈••● ✥ ●••┈┈┈••✥

ይህ ቃል {ሕዝ. ፴፬፥፳፭-፴፩} በመላው ዓለም ለእግዚአብሔር ላደራችሁ ኹሉ ይመለከታል።

የቅዱሳን መላእክትን ተራዳኢነት፣ የእመቤታችንን እናትነትና ብፅዕትነት፥ አማላጅነት አምናችሁ፥ አክብራችሁ ለያዛችሁ ይመለከታል።

ጌታ በኮረብታው ዙሪያ፥
#_በኢትዮጵያና_ዙሪያዋ_ባሉ_ተራሮች_የሚተክለው_ብርሃን_የኹላችሁም_ቅኖች_መሰብሰቢያ_ይኾናል።

ልዑል እግዚአብሔር ኃዘናችሁን ወደ ደስታ ይለውጠዋል። የታመነው ጌታ ለልጆቹ የሚነፍገው የለም። #ይህም_ደርሷል። #በቅርቡ_ይኾናል።

#_ራሳችሁን_አጽዱ !
#_ጽኑ ! #_አይዟችሁ_አትፍሩ ! #_አትጨነቁ !

በቁጣው እሳት የምትጎበኘው ምድር ከእናንተ አንዲቷን ፀጉራችሁን እንኳ አይነካም።

#_በአባታችሁ_ጌታችን_መድኀኒታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ_ቅን_ፍርድም_ትደነቃላችሁ።

እግዚአብሔር አብ ፥ እግዚአብሔር ወልድ ፥ እግዚአብሔር መንፈስቅዱስ አሐዱ አምላክ ስሙ ይባረክ አሜን !!!

| ኅዳር 7 ፥ ፲፱፻፺፰ ዓ.ም ለሁሉ የተገለጸ ፥ የኢ.ዓ.ብ የመጀመርያይቱ መልእክት፡ ገጽ 7


▮ አልፋና ዖሜጋ ዘተዋሕዶ
T.me/sg/አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ/com.Ewnet1Nat 
www.tg-me.com/AlphaOmega930

BY አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ




Share with your friend now:
tg-me.com/Ewnet1Nat/12030

View MORE
Open in Telegram


አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram has exploded as a hub for cybercriminals looking to buy, sell and share stolen data and hacking tools, new research shows, as the messaging app emerges as an alternative to the dark web.An investigation by cyber intelligence group Cyberint, together with the Financial Times, found a ballooning network of hackers sharing data leaks on the popular messaging platform, sometimes in channels with tens of thousands of subscribers, lured by its ease of use and light-touch moderation.

A Telegram spokesman declined to comment on the bond issue or the amount of the debt the company has due. The spokesman said Telegram’s equipment and bandwidth costs are growing because it has consistently posted more than 40% year-to-year growth in users.

አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ from sg


Telegram አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ
FROM USA